A landslide accident occurred in Suri zone, South Suri woreda, a person died.

A landslide accident occurred in Suri zone, South Suri woreda, a person died.

በኣሪ ዞን ደቡብ ኣሪ ወረዳ ባጋጠመ የመሬት መንሸራተት አደጋ የሰዉ ህይወት አለፈ ሐምሌ 14/2017 ዓ.ም በኣሪ ዞን ደቡብ ኣሪ ወረዳ ኮመር ቀበሌ ባጋጠመው የመሬት መንሸራተት አደጋ የአምስት ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገልጿል። በወረዳው በቀን 13/11/2017ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ሰዓት አከባቢ በጣለዉ ከባድ ዝናብ ምክንያት ከምሽቱ 2:30 ላይ የመሬት መንሸራተት አደጋው እንዳጋጠመ ታዉቋል። በወረዳዉ ኮመር ቀበሌ በተከሰተዉ...
በኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ሃይሉ የተመራ ልዑክ አርባምንጭ ከተማ ገባ።

በኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ሃይሉ የተመራ ልዑክ አርባምንጭ ከተማ ገባ።

በኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ሃይሉ የተመራ ልዑክ አርባምንጭ ከተማ ገባ። ‎ በኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ሃይሉ የተመራ ልዑክ አርባምንጭ ከተማ ገብቷል። ‎ልዕኩ አርባምንጭ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርስ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ እንዳሻው ሽብሩ፣ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ...
A delegation led by Dr. Melkamu Abate, Deputy Director General of Ethiopian Public Health Institute has arrived in Arbaminch.

A delegation led by Dr. Melkamu Abate, Deputy Director General of Ethiopian Public Health Institute has arrived in Arbaminch.

በኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መልካሙ አባቴ የተመራ ልዑክ አርባምንጭ ከተማ ገባ። የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መልካሙ አብቴ የተመራ ልዑክ አርባምንጭ ከተማ ገብቷል። ‎ልዕኩ አርባምንጭ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ስደርስ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ እንዳሻው ሽብሩ፣ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና...
የሕዝብን ጤና ለመጠበቅና ለማሻሻል የሚያስችሉ ሁሉን አቀፍ አገልግሎቶች ጤናማ እና አምራች ዜጋ ለማፍራት ወሳኝ ሚና እንዳላቸው ተገለፀ

የሕዝብን ጤና ለመጠበቅና ለማሻሻል የሚያስችሉ ሁሉን አቀፍ አገልግሎቶች ጤናማ እና አምራች ዜጋ ለማፍራት ወሳኝ ሚና እንዳላቸው ተገለፀ

የሕዝብን ጤና ለመጠበቅና ለማሻሻል የሚያስችሉ ሁሉን አቀፍ አገልግሎቶች ጤናማ እና አምራች ዜጋ ለማፍራት ወሳኝ ሚና እንዳላቸው ተገለፀ የበሽታ ወረርሽኝ እና የጤና አደጋዎችን ለመከላከልና ምላሽ ለመስጠት ትኩረት ተሰጥቶ ሊሰራ እንደሚገባም ተመላክቷል የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ2017 በጀት አመት ዓመታዊ አፈፃፀም የግምገማ መድረክ በአርባምንጭ ከተማ አካሂደዋል ። የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ...
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከጤና ቢሮ ጋር በመተባበር 26ኛ ሳምንት የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከል ግምገማ ማካሄዱን አስታውቋል ።

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከጤና ቢሮ ጋር በመተባበር 26ኛ ሳምንት የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከል ግምገማ ማካሄዱን አስታውቋል ።

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከጤና ቢሮ ጋር በመተባበር 26ኛ ሳምንት የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከል ግምገማ ማካሄዱን አስታውቋል ። በግምገማው በትኩረት ከተነሱ ነጥቦች፤ በዞኖች ደረጃ በየሳምንቱ ግምገማውን ማስቀጠልና ለዉሳኔ መጠቀም ፤የሪፖርት ወቅታዊነትና ሙሉነት ፤ የሥርዓተ-ምግብ እጥረት ሁኔታና ህክምና ፤ የእናቶችና የጨቅላ ህጻናት ሞት ሪፖርትና የምላሽ ተግባራት ፤...
የለዉጡ መንግስት የጤናው ዘርፍ ስብራትን ለመጠገን አዲስ የጤና ኤክስቴንሽን ፍኖተ ካርታ አዘጋጅቶ ወደ ስራ አስገብቷል

የለዉጡ መንግስት የጤናው ዘርፍ ስብራትን ለመጠገን አዲስ የጤና ኤክስቴንሽን ፍኖተ ካርታ አዘጋጅቶ ወደ ስራ አስገብቷል

የለዉጡ መንግስት የጤናው ዘርፍ ስብራትን ለመጠገን አዲስ የጤና ኤክስቴንሽን ፍኖተ ካርታ አዘጋጅቶ ወደ ስራ አስገብቷል – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ፍኖተ ካርታ አፈፃፀም ላይ የአመራርና የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ንቅናቄ የማጠቃለያ መድረክ በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የንቅናቄ መድረኩ “የጤና ኤክቴንሽን ፕሮግራም ለሁሉ አቀፍ የጤና...
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ በጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ፍኖተ ካርታ አፈፃፀም ላይ ያተኮረ የአመራር እና የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ንቅናቄ መድረክ በአርባምንጭ ከተማ እያካሄደ ነው

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ በጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ፍኖተ ካርታ አፈፃፀም ላይ ያተኮረ የአመራር እና የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ንቅናቄ መድረክ በአርባምንጭ ከተማ እያካሄደ ነው

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ በጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ፍኖተ ካርታ አፈፃፀም ላይ ያተኮረ የአመራር እና የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ንቅናቄ መድረክ በአርባምንጭ ከተማ እያካሄደ ነው ከክልሉ ከሁሉም ዞኖች የተወጣጡ ከ1 ሺህ 500 በላይ የሚሆኑ የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች የተሳተፉበት የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ፍኖተ ካርታ አፈፃፀም ላይ ያተኮረ ንቅናቄ መድረክ በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የንቅናቄውን...
በቀጣይ 90 ቀናት በጤናው ዘርፍ በሁሉም ተግባራት ስኬት ለማስመዝገብ እንደሚሠራ የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ

በቀጣይ 90 ቀናት በጤናው ዘርፍ በሁሉም ተግባራት ስኬት ለማስመዝገብ እንደሚሠራ የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ

በቀጣይ 90 ቀናት በጤናው ዘርፍ በሁሉም ተግባራት ስኬት ለማስመዝገብ እንደሚሠራ የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ማኔጅመንት የ90 ቀን ዕቅድ አፈፃፀም እና ቀጣይ በሚተገበረው ዘጠና ዕቅድ ላይ ግምገማና ውይይት አድርጓል። የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ እንዳሻው ሽብሩ በአፈፃፀም ግምገማና ዕቅድ ውይይት መድረኩ ላይ እንደገለፁት ባለፈው ዘጠና ዕቅድ አፈፃፀም ስኬት መመዝገቡን አንስተው...