by serphipheoc_a6a6w392 | Apr 2, 2026 | News
የአጋር ድርጅቶች ድጋፍና ቅንጅታዊ አሰራ ለጤና ሥርዓት ግንባታ ወሳኝ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮና ህብረተሰብ ጤና ኢንስትቲዩት ከተለያዩ አጋር ድርጅቶች ጋር በመቀናጀት ድህረ ማርበርግ ቫይረስ በሽታ ቅኝት ሥራዎችን ተመለክተዋል፡፡ በመድረኩ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስትቲዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ አጉኔ አሾሌ እንዳስታወቁት ክልሉ በተቀናጀ ሁኔታ ወረርሽኙን መቆጣጠር መቻላቸውን...
by serphipheoc_a6a6w392 | Nov 14, 2025 | Alert
ወቅታዊ የጤና ጉዳይን አስመልክቶ የተሰጠ መረጃ #MARBURG Virus
by serphipheoc_a6a6w392 | Oct 20, 2025 | News
ወቅቱ የወባ በሽታ የሚጨመወርበት በመሆኑ የሕብረተሰቡን ተሳትፎ ና ባለቤትነት በማረጋገጥ ስርጭት ለመግታት የተጀመረዉ ሁሉ አቀፍ ጥረት ተጠናክሮ መቀጠል አለበት —አቶ አጉኔ አሾሌ የክልሉ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት 41ኛ ሳሚንት የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝት እና አሰሳ(PHEM) ተግባራትን በአደጋዎች ማስተባበሪያ ማዕከል(EOC) እና 6ኛ ቀን የያዘዉን integrated Accelerated min...
by serphipheoc_a6a6w392 | Oct 10, 2025 | News
የተቀናጀ ፖሊዮ ክትባት ዘመቻ በጌዴኦ ዞን በይፋ ተጀመረ በዞኑ ከ258 ሽህ በላይ ህጻናት የሚከተቡበት 3ኛ ዙር የተቀናጀ ፖሊዮ ክትባት ዘመቻ በጌዴኦ ዞን በይፋ ተጀምሯል። በዞን ሁሉም መዋቀር ተግባራዊ በሚደረገው 3ኛ ዙር የልጅነት ልምሻ (ፖሊዮ) ክትባት በዞኑ 258 ሽህ 568 በላይ ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች የሆኑ ህጻናት እንደሚከተቡ የጌዴኦ ዞን ጤና መምሪያ ገልጿል። መምሪያዉ ዞን አቀፍ የፖሊዮ...
by serphipheoc_a6a6w392 | Oct 9, 2025 | Events
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጌዴኦ ዞንና ዲላ ሪጅዮ ፖሊስ ከ258 ሺህ በላይ ዕድሜያቸው ከ5 አመት በታች ለሆኑ ህጻናት ሶስተኛ ዙር የፖሊዮ ክትባት ይሰጣል—— አቶ አጉኔ አሾሌ በክልሉ ጌዴኦ ዞንና ዲላ ሪጅዮ ፖሊስ ከመስከረም 30 እስከ ጥቅምት 03/2018 ዓ/ም ለተከታታይ 04 ቀናት የሚሰጠውን የሶስተኛ ዙር የተቀናጅ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ አስመልከቶ መግለጫ ሰጥቷል:: የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ...