Welcome to South Ethiopia Region Public Health Institute

Mr. Agunie Asholie Alto [BSc., MPH]

Director General of South Ethiopia Region Public Health Institute.

Mr. Mintesinot Melka Gujo [BSc., MPH]

Deputy Director General of South Ethiopia Region Public Health Institute

Galary

LATEST  NEWS

PHEM-DHIS2 training is being given in Arbaminch city to update the 4th round public health emergencies information management system.

የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎችን መረጃ በፍጥነትና በተደራጀ መልኩ ለመሰብሰብና ለመተንተን የሚያስችል የዲጂታል ስርዓት ለመዘርጋት እየተሰራ ይገኛል የ4ኛ ዙር የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች መረጃ አያያዝ ሥርዓትን ለማዘመን በዘርፉ ለሚሰሩ ባለሙያዎች የPHEM-DHIS2 ስልጠና በአርባምንጭ ከተማ እየተሰጠ ይገኛል፡፡ የህብረተሰባችንን ጤና ለመጠበቅና ለማሻሻል በሚደረገው ጥረት፣ የመረጃ አያያዝ ስርዓታችንን ማዘመን...

In South Ethiopia region second round integrated polio vaccination campaign 2nd day performance evaluation was held online

In South Ethiopia region second round integrated polio vaccination campaign 2nd day performance evaluation was held online. During the evaluation, the progress of the vaccination campaign, the implementation of the activities that are being implemented in conjunction...

In the second round of polio vaccination campaign in southern Ethiopia region the first day of implementation has been reviewed online.

In the second round of polio vaccination campaign in southern Ethiopia region the first day of implementation has been reviewed online. The situation of the vaccination launching program held at each level, the supply and distribution of vaccines, the situation of...

የሁለተኛ ዙር የተቀናጀ ክልላዊ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ተካሄደ

የሁለተኛ ዙር የተቀናጀ ክልላዊ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ተካሄደ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ የሁለተኛ ዙር የተቀናጀ ክልላዊ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር በደቡብ ኦሞ ዞን በማሌ ወረዳ በኮይቤ ማዕከል በይፋ ተጀምሯል። የማሌ ወረዳ ዋና አስተዳደሪ አቶ አልጋጋ ባልንሴ በስፍራዉ በመገኘት ለእንግዶች የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት በማስተላለፊ የፖሊዮ ዘመቻ በሀገራችን...

የጤና ባለሞያዎችና አመራሮች ጋር “የጤናው ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር ዕድገት!” በሚል መሪ ሃሳብ በወላይታ ሶዶ ከተማ በመወያየት ላይ ይገኛሉ፡፡

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ከጤና ተቋማት አመራሮችና ባለሞያዎች ጋር በመወያየት ላይ ይገኛሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ከሚገኙ የጤና ተቋማት ከተውጣጡ የጤና ባለሞያዎችና አመራሮች ጋር "የጤናው ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር ዕድገት!" በሚል መሪ ሃሳብ በወላይታ ሶዶ ከተማ በመወያየት ላይ ይገኛሉ፡፡ ክልሉ በማህበራዊ ልማት ዘርፍ ልዩ ትኩረት ከሰጣቸው ዘርፎች ጤና ዋነኛው ሲሆን፤ በዘርፉ ለጤና አገልግሎት ጥራትና...

የክልሉ መንግስት በ20 ሚሊዮን ብር ወጪ ባለፉት 9 ወራት 18 የጤና ተቋማት የሶላር ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረጉ ተገለፀ

የክልሉ መንግስት በ20 ሚሊዮን ብር ወጪ ባለፉት 9 ወራት 18 የጤና ተቋማት የሶላር ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረጉ ተገለፀ ከ2 ሚሊዮን በላይ የህብረተሰብ ክፍሎች የወባ በሽታ ምርመራ እንደተደረገላቸውም የክልሉ ጤና ቢሮ ገልጿል። የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ እንዳሻው ሽብሩ በተያዘው በጀት ዓመት በክልሉ የወባ በሽታ ወረርሽኝ መከሰቱ ለጤናው ሴክተር አገልግሎት አሰጣጥ ተግዳሮት እንደሆነ አስታውሰዋል። በክልሉ ባለፉት 9 ወራት...

የለውጡ መንግስት ያጋጠሙትን ፈተናዎቸ ተቋቁሞ ላስመዘገበው ስኬት የጤና ባለሙያው አስተዋጽኦ ከፍተኛ እንደነበር አቶ ሐኪሜ አየለ ተናገሩ

የለውጡ መንግስት ያጋጠሙትን ፈተናዎቸ ተቋቁሞ ላስመዘገበው ስኬት የጤና ባለሙያው አስተዋጽኦ ከፍተኛ እንደነበር አቶ ሐኪሜ አየለ ተናገሩ በጋሞ ዞን ''የጤናው ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር ዕድገት!!'' በሚል መሪ ቃል በአርባምንጭ ከተማ የሚካሄደው ጤና ባለሙያዎች የውይይት መድረክ በመግባባት ተጠናቋል። በመድረኩ የተገኙት የጋሞ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ቤት ኃላፊና ዋና የመንግስት ተጠሪ አቶ ሐኪሜ አየለ የለውጡ መንግስት...

በደቡብ ኦሞ ዞን የጤና ባለሙያዎች ውይይት ተጀመረ

በደቡብ ኦሞ ዞን የጤና ባለሙያዎች ውይይት ተጀመረ የውይይት መድረኩ "የጤናው ዘርፍ አርበኝነት ለአገር አንድነት" በሚል መሪ ቃል የጤና ባለሙያዎችና ሠራተኞች በተገኙበት በደቡብ ኦሞ ዞን ዲመካ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የደቡብ ኦሞ ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ ታምራት አሰፋ የእለቱን ፕሮግራም አስመልክቶ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልክታቸውን አስተላልፈዋል። የደቡብ ኦሞ ዞን የመንግስት ዋና ተጠሪ እና የብልጽግና ፓርቲ...

Climate Change

ወቅታዊ የአየር ንብረት ለዉጥ መረጃዎችን ለዉሳኔ መጠቀም ተፈጥሯዊ እና በወረርሽኝ መልክ ሊከሰቱ የሚችሉ የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎችን ለመለየት፣ ለማንቃት እና ለመቅረፍ የሚረዳ መሆኑ ተገለፀ፡፡   የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከጤና ቢሮ ጋር በመተባበር 13ኛ ሳምንት የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከል ግምገማ ማካሄዱን አስታዉቋል፡፡ በዉይይት መድረኩ በትኩረት...

PHEM-DHIS2 training is being given in Arbaminch city to update the 4th round public health emergencies information management system.

የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎችን መረጃ በፍጥነትና በተደራጀ መልኩ ለመሰብሰብና ለመተንተን የሚያስችል የዲጂታል ስርዓት ለመዘርጋት እየተሰራ ይገኛል የ4ኛ ዙር የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች መረጃ አያያዝ ሥርዓትን ለማዘመን በዘርፉ ለሚሰሩ ባለሙያዎች የPHEM-DHIS2 ስልጠና በአርባምንጭ ከተማ እየተሰጠ ይገኛል፡፡ የህብረተሰባችንን ጤና ለመጠበቅና ለማሻሻል በሚደረገው ጥረት፣ የመረጃ አያያዝ ስርዓታችንን ማዘመን...

The Southern Ethiopia Region Institute of Public Health in cooperation with the Health Bureau has announced that it has held the 22nd week of Public Health Emergency Management Center.

The Southern Ethiopia Region Institute of Public Health in cooperation with the Health Bureau has announced that it has held the 22nd week of Public Health Emergency Management Center. Looking at the points raised in the discussion stage; the report of diseases that...

M pox

M pox #MPox update

M pox

ኤም ፖክስ #Mpox M pox #Mpox

In South Ethiopia region second round integrated polio vaccination campaign 2nd day performance evaluation was held online

In South Ethiopia region second round integrated polio vaccination campaign 2nd day performance evaluation was held online. During the evaluation, the progress of the vaccination campaign, the implementation of the activities that are being implemented in conjunction...

In the second round of polio vaccination campaign in southern Ethiopia region the first day of implementation has been reviewed online.

In the second round of polio vaccination campaign in southern Ethiopia region the first day of implementation has been reviewed online. The situation of the vaccination launching program held at each level, the supply and distribution of vaccines, the situation of...

የሁለተኛ ዙር የተቀናጀ ክልላዊ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ተካሄደ

የሁለተኛ ዙር የተቀናጀ ክልላዊ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ተካሄደ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ የሁለተኛ ዙር የተቀናጀ ክልላዊ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር በደቡብ ኦሞ ዞን በማሌ ወረዳ በኮይቤ ማዕከል በይፋ ተጀምሯል። የማሌ ወረዳ ዋና አስተዳደሪ አቶ አልጋጋ ባልንሴ በስፍራዉ በመገኘት ለእንግዶች የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት በማስተላለፊ የፖሊዮ ዘመቻ በሀገራችን...

“የጤና ባለሙያዎች ለኢትዮጵያ ብልፅግና አርበኞች ናቸው ” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

"የጤና ባለሙያዎች ለኢትዮጵያ ብልፅግና አርበኞች ናቸው " ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ከሚገኙ የጤና ተቋማት ከተውጣጡ የጤና ባለሞያዎችና አመራሮች ጋር "የጤናው ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር ዕድገት!" በሚል መሪ ሃሳብ በወላይታ ሶዶ ከተማ በመወያየት ላይ ይገኛሉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመድረኩ እንደገለፁት የክልሉ መንግስት ከክልሉ ምስረታ ማግስት ጀምሮ ክልሉን የሰላም፤ የመቻቻልና...

የጤና ባለሞያዎችና አመራሮች ጋር “የጤናው ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር ዕድገት!” በሚል መሪ ሃሳብ በወላይታ ሶዶ ከተማ በመወያየት ላይ ይገኛሉ፡፡

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ከጤና ተቋማት አመራሮችና ባለሞያዎች ጋር በመወያየት ላይ ይገኛሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ከሚገኙ የጤና ተቋማት ከተውጣጡ የጤና ባለሞያዎችና አመራሮች ጋር "የጤናው ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር ዕድገት!" በሚል መሪ ሃሳብ በወላይታ ሶዶ ከተማ በመወያየት ላይ ይገኛሉ፡፡ ክልሉ በማህበራዊ ልማት ዘርፍ ልዩ ትኩረት ከሰጣቸው ዘርፎች ጤና ዋነኛው ሲሆን፤ በዘርፉ ለጤና አገልግሎት ጥራትና...

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከጤና ቢሮ ጋር በመተባበር 20ኛ ሳምንት የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከል ማካሄዱን አስታውቋል ።

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከጤና ቢሮ ጋር በመተባበር 20ኛ ሳምንት የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከል ማካሄዱን አስታውቋል ። በዉይይት መድረኩ በአጽንኦት የተገመገሙትን ስንመለከት ፤ በሳምንቱ ዉስጥ ቅኝትና አሰሳ የሚደረግባቸው የበሽታዎች ሪፖርት፤ የእናቶችና የጨቅላ ህጻናት ሞት ሪፖርትና የምላሽ ተግባራት ፤ የአባሰንጋ በሽታ ቅኝትና የምላሽ ሥራዎች ፤ የዥንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ...

M pox

ኤም ፖክስ #Mpox M pox #Mpox

“የጤና ባለሙያዎች ለኢትዮጵያ ብልፅግና አርበኞች ናቸው ” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

"የጤና ባለሙያዎች ለኢትዮጵያ ብልፅግና አርበኞች ናቸው " ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ከሚገኙ የጤና ተቋማት ከተውጣጡ የጤና ባለሞያዎችና አመራሮች ጋር "የጤናው ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር ዕድገት!" በሚል መሪ ሃሳብ በወላይታ ሶዶ ከተማ በመወያየት ላይ ይገኛሉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመድረኩ እንደገለፁት የክልሉ መንግስት ከክልሉ ምስረታ ማግስት ጀምሮ ክልሉን የሰላም፤ የመቻቻልና...

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከጤና ቢሮ ጋር በመተባበር 20ኛ ሳምንት የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከል ማካሄዱን አስታውቋል ።

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከጤና ቢሮ ጋር በመተባበር 20ኛ ሳምንት የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከል ማካሄዱን አስታውቋል ። በዉይይት መድረኩ በአጽንኦት የተገመገሙትን ስንመለከት ፤ በሳምንቱ ዉስጥ ቅኝትና አሰሳ የሚደረግባቸው የበሽታዎች ሪፖርት፤ የእናቶችና የጨቅላ ህጻናት ሞት ሪፖርትና የምላሽ ተግባራት ፤ የአባሰንጋ በሽታ ቅኝትና የምላሽ ሥራዎች ፤ የዥንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ...

Flood Alert

Flood Alert for the community

“የጤና ባለሙያዎች ለኢትዮጵያ ብልፅግና አርበኞች ናቸው ” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

"የጤና ባለሙያዎች ለኢትዮጵያ ብልፅግና አርበኞች ናቸው " ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ከሚገኙ የጤና ተቋማት ከተውጣጡ የጤና ባለሞያዎችና አመራሮች ጋር "የጤናው ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር ዕድገት!" በሚል መሪ ሃሳብ በወላይታ ሶዶ ከተማ በመወያየት ላይ ይገኛሉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመድረኩ እንደገለፁት የክልሉ መንግስት ከክልሉ ምስረታ ማግስት ጀምሮ ክልሉን የሰላም፤ የመቻቻልና...

Training on PHEM DHIS2

“የጤና ባለሙያዎች ለኢትዮጵያ ብልፅግና አርበኞች ናቸው ” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

"የጤና ባለሙያዎች ለኢትዮጵያ ብልፅግና አርበኞች ናቸው " ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ከሚገኙ የጤና ተቋማት ከተውጣጡ የጤና ባለሞያዎችና አመራሮች ጋር "የጤናው ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር ዕድገት!" በሚል መሪ ሃሳብ በወላይታ ሶዶ ከተማ በመወያየት ላይ ይገኛሉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመድረኩ እንደገለፁት የክልሉ መንግስት ከክልሉ ምስረታ ማግስት ጀምሮ ክልሉን የሰላም፤ የመቻቻልና...

Training on PHEM DHIS2

The Southern Ethiopia Region Institute of Public Health in cooperation with the Health Bureau has announced that it has held the 22nd week of Public Health Emergency Management Center.

The Southern Ethiopia Region Institute of Public Health in cooperation with the Health Bureau has announced that it has held the 22nd week of Public Health Emergency Management Center. Looking at the points raised in the discussion stage; the report of diseases that...

M pox

M pox #MPox update

የጤና ባለሞያዎችና አመራሮች ጋር “የጤናው ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር ዕድገት!” በሚል መሪ ሃሳብ በወላይታ ሶዶ ከተማ በመወያየት ላይ ይገኛሉ፡፡

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ከጤና ተቋማት አመራሮችና ባለሞያዎች ጋር በመወያየት ላይ ይገኛሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ከሚገኙ የጤና ተቋማት ከተውጣጡ የጤና ባለሞያዎችና አመራሮች ጋር "የጤናው ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር ዕድገት!" በሚል መሪ ሃሳብ በወላይታ ሶዶ ከተማ በመወያየት ላይ ይገኛሉ፡፡ ክልሉ በማህበራዊ ልማት ዘርፍ ልዩ ትኩረት ከሰጣቸው ዘርፎች ጤና ዋነኛው ሲሆን፤ በዘርፉ ለጤና አገልግሎት ጥራትና...

the Health Bureau announced that it has conducted the 19th week of Public Health Emergency Management Center.

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከጤና ቢሮ ጋር በመተባበር 19ኛ ሳምንት የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከል ግምገማ ማካሄዱን አስታዉቋል፡፡ በዉይይት መድረኩ በትኩረት ከተገምገሙ ነጥቦች ሲንመለከት የወባ መከላከልና የቁጥጥር ተግባራት፤ የስርዓተ-ምግብ እጥረት ልየታና ህክምና ፣የተቀናጀ የኩፍኝ ክትባት ዘመቻ ያለበት ደረጃ፣ የእናቶችና ጨቅላ ህጻናት ሞት ቅኝት እና ሌሎች በዝርዝር...

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በሁሉም አካባቢዎች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የጤና ባለሙያዎች መድረክ እየተካሄደ ነው

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በሁሉም አካባቢዎች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የጤና ባለሙያዎች መድረክ እየተካሄደ ነው በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በሁሉም ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ መድረክ እየተካሄደ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ ገልጿል፡፡ በክልሉ አጠቃላይ ከ17000 በላይ የጤና ባለሙያዎች እንድሚገኙ የገለጸው ቢሮው በሃገራዊ ወቅታዊ ጉዳይ ላይና በጤናው ሴክተር ስኬቶች፣ተግዳሮቶችና መፍትሄዎች ላይ...

Home

by | Apr 7, 2025

Population

Zone

Rural Districts

Town Admin

Kebele

Ethnic groups

Hospitals

Health centers