አንድ ጤና ዙሪያ ስልጠና መሰጠቱን ኢንስቲትዩቱ ገለፀ

አንድ ጤና ዙሪያ ስልጠና መሰጠቱን ኢንስቲትዩቱ ገለፀ

አንድ ጤና ዙሪያ ስልጠና መሰጠቱን ኢንስቲትዩቱ ገለፀ በተለያየ መንገድ በዜጎች ጤና ላይ ጉዳት የሚያስከትሉ ተላላፊ በሽታዎችን ባለድርሻ አካላት በመቀናጀት በተከታታይነት መከላከል እንደሚጠበቅባቸው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አሳስቧል። ኢንስቲትዩቱ አንድ ጤና ከሚመለከታቸው ተቋማት የተውጣጡ አካላት በተገኙበት ከአንድ ጤና ጋር በተያያዘ በጂንካ ከተማ ምክክር አድርጓል። በመድረኩ ከእንስሳት ወደ ሰው...
የክልሉ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ23ኛ ሳምንት፣ የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ማስተባበሪያ ማዕከል(EOC) ውይይት መካሄዱ ተገለፀ ፡፡

የክልሉ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ23ኛ ሳምንት፣ የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ማስተባበሪያ ማዕከል(EOC) ውይይት መካሄዱ ተገለፀ ፡፡

የክልሉ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ23ኛ ሳምንት፣ የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ማስተባበሪያ ማዕከል(EOC) ውይይት መካሄዱ ተገለፀ ፡፡_____________________________________________ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከጤና ቢሮ ጋር በመቀናጀት የ23ኛ/2025 ሳምንት፣ የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ማስተባበሪያ ማዕከል ውይይት ማካሄዱን አስታውቋል ። በውይይት...
PHEM-DHIS2 training is being given in Arbaminch city to update the 4th round public health emergencies information management system.

PHEM-DHIS2 training is being given in Arbaminch city to update the 4th round public health emergencies information management system.

የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎችን መረጃ በፍጥነትና በተደራጀ መልኩ ለመሰብሰብና ለመተንተን የሚያስችል የዲጂታል ስርዓት ለመዘርጋት እየተሰራ ይገኛል የ4ኛ ዙር የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች መረጃ አያያዝ ሥርዓትን ለማዘመን በዘርፉ ለሚሰሩ ባለሙያዎች የPHEM-DHIS2 ስልጠና በአርባምንጭ ከተማ እየተሰጠ ይገኛል፡፡ የህብረተሰባችንን ጤና ለመጠበቅና ለማሻሻል በሚደረገው ጥረት፣ የመረጃ አያያዝ ስርዓታችንን ማዘመን...
The Southern Ethiopia Region Institute of Public Health in cooperation with the Health Bureau has announced that it has held the 22nd week of Public Health Emergency Management Center.

The Southern Ethiopia Region Institute of Public Health in cooperation with the Health Bureau has announced that it has held the 22nd week of Public Health Emergency Management Center.

The Southern Ethiopia Region Institute of Public Health in cooperation with the Health Bureau has announced that it has held the 22nd week of Public Health Emergency Management Center. Looking at the points raised in the discussion stage; the report of diseases that...
የሁለተኛ ዙር የተቀናጀ ክልላዊ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ተካሄደ

የሁለተኛ ዙር የተቀናጀ ክልላዊ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ተካሄደ

የሁለተኛ ዙር የተቀናጀ ክልላዊ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ተካሄደ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ የሁለተኛ ዙር የተቀናጀ ክልላዊ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር በደቡብ ኦሞ ዞን በማሌ ወረዳ በኮይቤ ማዕከል በይፋ ተጀምሯል። የማሌ ወረዳ ዋና አስተዳደሪ አቶ አልጋጋ ባልንሴ በስፍራዉ በመገኘት ለእንግዶች የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት በማስተላለፊ የፖሊዮ ዘመቻ በሀገራችን...

“የጤና ባለሙያዎች ለኢትዮጵያ ብልፅግና አርበኞች ናቸው ” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

“የጤና ባለሙያዎች ለኢትዮጵያ ብልፅግና አርበኞች ናቸው ” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ከሚገኙ የጤና ተቋማት ከተውጣጡ የጤና ባለሞያዎችና አመራሮች ጋር “የጤናው ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር ዕድገት!” በሚል መሪ ሃሳብ በወላይታ ሶዶ ከተማ በመወያየት ላይ ይገኛሉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመድረኩ እንደገለፁት የክልሉ መንግስት ከክልሉ ምስረታ ማግስት...