የሁለተኛ ዙር የተቀናጀ ክልላዊ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ተካሄደ

የሁለተኛ ዙር የተቀናጀ ክልላዊ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ተካሄደ

የሁለተኛ ዙር የተቀናጀ ክልላዊ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ተካሄደ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ የሁለተኛ ዙር የተቀናጀ ክልላዊ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር በደቡብ ኦሞ ዞን በማሌ ወረዳ በኮይቤ ማዕከል በይፋ ተጀምሯል። የማሌ ወረዳ ዋና አስተዳደሪ አቶ አልጋጋ ባልንሴ በስፍራዉ በመገኘት ለእንግዶች የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት በማስተላለፊ የፖሊዮ ዘመቻ በሀገራችን...

“የጤና ባለሙያዎች ለኢትዮጵያ ብልፅግና አርበኞች ናቸው ” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

“የጤና ባለሙያዎች ለኢትዮጵያ ብልፅግና አርበኞች ናቸው ” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ከሚገኙ የጤና ተቋማት ከተውጣጡ የጤና ባለሞያዎችና አመራሮች ጋር “የጤናው ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር ዕድገት!” በሚል መሪ ሃሳብ በወላይታ ሶዶ ከተማ በመወያየት ላይ ይገኛሉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመድረኩ እንደገለፁት የክልሉ መንግስት ከክልሉ ምስረታ ማግስት...