የክልሉ መንግስት በ20 ሚሊዮን ብር ወጪ ባለፉት 9 ወራት 18 የጤና ተቋማት የሶላር ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረጉ ተገለፀ

የክልሉ መንግስት በ20 ሚሊዮን ብር ወጪ ባለፉት 9 ወራት 18 የጤና ተቋማት የሶላር ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረጉ ተገለፀ

የክልሉ መንግስት በ20 ሚሊዮን ብር ወጪ ባለፉት 9 ወራት 18 የጤና ተቋማት የሶላር ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረጉ ተገለፀ ከ2 ሚሊዮን በላይ የህብረተሰብ ክፍሎች የወባ በሽታ ምርመራ እንደተደረገላቸውም የክልሉ ጤና ቢሮ ገልጿል። የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ እንዳሻው ሽብሩ በተያዘው በጀት ዓመት በክልሉ የወባ በሽታ ወረርሽኝ መከሰቱ ለጤናው ሴክተር አገልግሎት አሰጣጥ ተግዳሮት እንደሆነ አስታውሰዋል። በክልሉ ባለፉት 9 ወራት...
የለውጡ መንግስት ያጋጠሙትን ፈተናዎቸ ተቋቁሞ ላስመዘገበው ስኬት የጤና ባለሙያው አስተዋጽኦ ከፍተኛ እንደነበር አቶ ሐኪሜ አየለ ተናገሩ

የለውጡ መንግስት ያጋጠሙትን ፈተናዎቸ ተቋቁሞ ላስመዘገበው ስኬት የጤና ባለሙያው አስተዋጽኦ ከፍተኛ እንደነበር አቶ ሐኪሜ አየለ ተናገሩ

የለውጡ መንግስት ያጋጠሙትን ፈተናዎቸ ተቋቁሞ ላስመዘገበው ስኬት የጤና ባለሙያው አስተዋጽኦ ከፍተኛ እንደነበር አቶ ሐኪሜ አየለ ተናገሩ በጋሞ ዞን ”የጤናው ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር ዕድገት!!” በሚል መሪ ቃል በአርባምንጭ ከተማ የሚካሄደው ጤና ባለሙያዎች የውይይት መድረክ በመግባባት ተጠናቋል። በመድረኩ የተገኙት የጋሞ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ቤት ኃላፊና ዋና የመንግስት ተጠሪ አቶ ሐኪሜ አየለ የለውጡ...
በደቡብ ኦሞ ዞን የጤና ባለሙያዎች ውይይት ተጀመረ

በደቡብ ኦሞ ዞን የጤና ባለሙያዎች ውይይት ተጀመረ

በደቡብ ኦሞ ዞን የጤና ባለሙያዎች ውይይት ተጀመረ የውይይት መድረኩ “የጤናው ዘርፍ አርበኝነት ለአገር አንድነት” በሚል መሪ ቃል የጤና ባለሙያዎችና ሠራተኞች በተገኙበት በደቡብ ኦሞ ዞን ዲመካ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የደቡብ ኦሞ ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ ታምራት አሰፋ የእለቱን ፕሮግራም አስመልክቶ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልክታቸውን አስተላልፈዋል። የደቡብ ኦሞ ዞን የመንግስት ዋና ተጠሪ እና...
the Health Bureau announced that it has conducted the 19th week of Public Health Emergency Management Center.

the Health Bureau announced that it has conducted the 19th week of Public Health Emergency Management Center.

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከጤና ቢሮ ጋር በመተባበር 19ኛ ሳምንት የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከል ግምገማ ማካሄዱን አስታዉቋል፡፡ በዉይይት መድረኩ በትኩረት ከተገምገሙ ነጥቦች ሲንመለከት የወባ መከላከልና የቁጥጥር ተግባራት፤ የስርዓተ-ምግብ እጥረት ልየታና ህክምና ፣የተቀናጀ የኩፍኝ ክትባት ዘመቻ ያለበት ደረጃ፣ የእናቶችና ጨቅላ ህጻናት ሞት ቅኝት እና ሌሎች በዝርዝር...
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በሁሉም አካባቢዎች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የጤና ባለሙያዎች መድረክ እየተካሄደ ነው

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በሁሉም አካባቢዎች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የጤና ባለሙያዎች መድረክ እየተካሄደ ነው

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በሁሉም አካባቢዎች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የጤና ባለሙያዎች መድረክ እየተካሄደ ነው በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በሁሉም ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ መድረክ እየተካሄደ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ ገልጿል፡፡ በክልሉ አጠቃላይ ከ17000 በላይ የጤና ባለሙያዎች እንድሚገኙ የገለጸው ቢሮው በሃገራዊ ወቅታዊ ጉዳይ ላይና በጤናው ሴክተር ስኬቶች፣ተግዳሮቶችና መፍትሄዎች ላይ...