የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ማኔጅመንት የ90 ቀን ዕቅድ አፈፃፀም እና ቀጣይ በሚተገበረው ዘጠና ዕቅድ ላይ ግምገማና ውይይት አድርጓል።
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ እንዳሻው ሽብሩ በአፈፃፀም ግምገማና ዕቅድ ውይይት መድረኩ ላይ እንደገለፁት ባለፈው ዘጠና ዕቅድ አፈፃፀም ስኬት መመዝገቡን አንስተው በጉድለት በተለዩ ጉዳዮች በቀጣይ ሦስት ወራት ሁሉ አቀፍ ርብርብ ይደረጋል ብለዋል።
አቶ እንዳሻው አክለውም በእናቶች ማቆያ፣ በክትባት፣ በሥነ-ምግብ ልየታ እንዲሁም በሥነ ተዋልዶ የመጣው ለውጥ አበረታች መሆኑን ገልፀው በሽታ ከመከላከል አንፃር በተለይም ወባ በሽታን ከመከላከልና ከመቆጣጠር አንፃር የመጡ ለውጦች ቀጣይነት እንዲኖራቸው ይሠራል ብለዋል፡፡
ከኤችአይቪ/አድስ፣ ከህክምና አገልግሎት፣ ከጤናና ጤና ነክ ድንገተኛ አደጋዎች ምላሽ አንፃር ክልሉ የተሰራው ሥራ በአዎንታ የሚታይ ነው ያሉት የቢሮ ኃላፊው በቁጥጥር ተግባራት የተገኙ ስኬቶች ሊሰፉ የገባል ብለዋል፡፡
The regional health bureau stated that it will work to achieve success in all activities in the health sector in the next 90 days.
Southern Ethiopia Regional Health Bureau Management has reviewed and discussed on the 90 day plan implementation and the next 9 plans.The head of the Southern Ethiopia Regional Health Bureau Mr. Endashaw Shibru has stated on the performance review and plan discussion stage that the implementation of the past nine plans has been successful and said that there will be a comprehensive review in the next three months on deficiencies.Mr. Endashaw Aklewum said that the changes in maternity ward, vaccination, dietary distribution and birth control are encouraging. He said that the changes that came from disease prevention and control will be continued.According to the response to HIV/AIDS, medical services, health and health emergencies, the office head said that the work done in the region is visible in Awonta should be expanded.According to the health information system, human resources and administrative activities, they have said that they have recorded success in the past nine days and using the experience gained in the past nine day, they have said they will work hard to achieve the plans and plans planned for the next three months and to achieve the health sector development and investment plan.